アセットパブリッシャー

null የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከ UN Women ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በማስታወቂያ ዘርፉ የተሰማሩ የተለያዩ ባለሙያዎችን አሰለጠነ።

 

ታህሳስ 15 2014 .

... UN Women ጋር በመተባበር በስርዓተ ፆታ ምላሽ ሰጭ ማስታወቂያ ዝግጅት ዙሪያ ስልጠና ሰጠ።

የስልጠናው ዋና አላማ ሥርዓተ-ጾታን ያገናዘበ ምላሽ ሰጭ መመሪያ አተገባበር፤ ስለፆታ እኩልነት ግንዛቤ ለማስጨበጥ እና የማስታወቂያ ባለሙያዎች በሚዲያ የሚያስተላልፏቸው ማስታወቂያዎች የሴቶችን ክብር የማይነኩና ሁለቱንም ፆታ ያማከለ ስራ መስራት እንዳለባቸው ለማስገንዘብ ያለመ ነው።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን /ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛው ተስፋዬ ... በማስታወቂያው ዘርፍ በርካታ ስራዎችን እየሰራ እንደሆነ ገልፀው ከስርዓተ-ፆታ ጋር በተያያዘ ሴቶችን ዝቅ የሚያደርጉ ማስታወቂያዎች  በበይነ-መረብ እና በየአካባቢው በሚለጠፉ ማስታወቂያዎች በብዛት እናያለን። ስለሆነም ችግሩን ለመቅረፍ ብዙ መስራት  ይጠብቀናል ብለዋል።

ስልጠናው ለሶስት ቀን የቆየ ሲሆን ተሳታፊዎቹ  በስርዓተ ፆታ ምላሽ ማስታወቂያ ዝግጅት ዙሪያ የተሻለ ግንዛቤ ያገኙበታል ተብሎ ይጠበቃል።

service

 

አገልግሎት

ema
ምዝገባ እና ፍቃድ መስጠት

ለብሮድካስት፣ ለበይነ መረብ እና ለህትመት መገናኛ ብዙኃን ምዝገባ እና ፍቃድ መስጠት

ema
ክትትልና እና ቁጥጥር ማድረግ

የመገናኛ ብዙኃን እና የማስታወቂያ ይዘት ክትትልና እና ቁጥጥር ማድረግ

ema
የአቅም ግንባታ መስጠት

ለመገናኛ ብዙኃን እና ለማስታወቂያ ዘርፍ የአቅም ግንባታ መስጠት

ema
ጥናቶችን መሰራት

የዘርፉን እድገት እና ለውጥ ለማጠናከር የፖሊሲ ግብዓት የሚሆኑ ጥናቶችን መሰራት

アセットパブリッシャー

ዜናዎች

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለ37ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባዔ ላበረከተው አስተዋፅኦ እውቅና አገኘ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባዔ ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በሚዲያው ዘርፍ ላበረከተው አስተዋፅኦ እውቅና ተሰጥቶታል ።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በመሰረታዊ የጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር እና መርሆዎች ላይ ያተኮረ ሁለተኛ ዙር ስልጠና ሰጠ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተወጣጡ ሰልጣኞች በመሰረታዊ የጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር እና መርሆዎች እንዲሁም በሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ስልጠና ሰጥቷል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን የተመለከተ  ሪፖርት ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በማህበራዊ ሚዲያ  የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን የተመለከተ ሀገራዊ ሪፖርት  ለህዝብ ይፋ አድርጓል።

pricestyle

getintouch

ማንኛውንም ቅሬታ ወይም አቤቱታ ለማቅረብ

broadcaster

 

በባለሥልጣኑ የተመዘገቡ ብሮድካስተሮች በቁጥር

20
የህዝብ መገናኛ ብዙኃን
38
የንግድ ብሮድካስተር
56
የማህበረሰብ ብሮድካስተር
3
ሰብስክሪብሽን