ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ለመገናኛ ብዙኃን የሰጡት ቃለ-መጠይቅ ከምርጫው በፊት እንዳይተላለፍ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አሳሰበ!
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ሰሞኑን ለመገናኛ ብዙኃን የሰጡት ቃለ መጠይቅ በዚህ የጥሞና ወቅት በመገናኛ ብዙኃን እንዳይተላለፍ ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ማሳሰቡን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት አስታዉቋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ሰሞኑን ለመገናኛ ብዙኃን የሰጡት ቃለ መጠይቅ በዚህ የጥሞና ወቅት በመገናኛ ብዙኃን እንዳይተላለፍ ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ማሳሰቡን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት አስታዉቋል።
ዓለም ፐሬስ ነፃነት ቀን ለ30ኛ ግዜ "መረጃ ለህዝብ ጥቅም" በሊል ርዕስ ሲከበር ይውላል፡፡ ባለድርሻ አካላት ላይት ሆቴል በተዘጋጀው ኮንፍረንስ ተሰባስበዋል፡፡
ለውይይት የቀረቡት አራቱ መመሪያዎች የንግድ፣ የህዝብ፣የበይነ-መረብ የማህበረሰብ እና ልዩ የህዝብ መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት መመሪያዎች ናቸው፡፡
የዓለም ፕሬስ ነፃነት ቀን ለ30ኛ ግዜ "መረጃ ለህዝብ ጥቅም" በሊል ርዕስ እየተከበረ ይገኛል፡፡