ምዝገባ እና ፍቃድ መስጠት
ለብሮድካስት፣ ለበይነ መረብ እና ለህትመት መገናኛ ብዙኃን ምዝገባ እና ፍቃድ መስጠት
ለብሮድካስት፣ ለበይነ መረብ እና ለህትመት መገናኛ ብዙኃን ምዝገባ እና ፍቃድ መስጠት
የመገናኛ ብዙኃን እና የማስታወቂያ ይዘት ክትትልና እና ቁጥጥር ማድረግ
ለመገናኛ ብዙኃን እና ለማስታወቂያ ዘርፍ የአቅም ግንባታ መስጠት
የዘርፉን እድገት እና ለውጥ ለማጠናከር የፖሊሲ ግብዓት የሚሆኑ ጥናቶችን መሰራት
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የስራ እንቅስቃሴውን ባስጎበኘበት ወቅት ከዘርፉ አካላት ጋር የሚኖረውን ግንኙነት በቴክኖሎጂ ብቻ ለማድረግ የሚያስችል የኢትዮጵያ ዲጂታል ሚዲያ አስተዳደር ስርዓት የተሰኘ አዲስ ቴክኖሎጂ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዋና አፈ ጉባዔ በተከበሩ አቶ ታገሰ ጫፎ አስመርቋል
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባዔ ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በሚዲያው ዘርፍ ላበረከተው አስተዋፅኦ እውቅና ተሰጥቶታል ።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተወጣጡ ሰልጣኞች በመሰረታዊ የጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር እና መርሆዎች እንዲሁም በሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ስልጠና ሰጥቷል፡፡