Asset Publisher

ዜናዎች

ለሀገር ጠንቅ የሆኑትን የሐሰተኛ መረጃና የጥላቻ ንግግርን ለመከላከል በቅንጅት መስራት እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

ለሀገር አና ለሰላም ጠንቅ የሆኑትን የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃን ለመከላከል  በቅንጅት መስራት እንደሚገባ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መሐመድ እድሪስ ተናገሩ።

የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ  መረጃ ስርጭትን ለመከላከል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

በኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ  ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ እዉነቴ አለነ በሀገራችን የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን  ለመከላከል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር  እንደሚያስፈልግ ተናገሩ።

"ሀገራዊ እሴቶችን ለማጎልበት የማህበረሰብ መገናኛ ብዙኃን የሚጫወቱት ሚና ከፍተኛ ነው" መዋዕዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

ሀገራዊ እሴቶችን ለማጎልበት የማህበረሰብ መገናኛ ብዙኃን የሚጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑን  በጠ/ሚኒስቴር ፅ/ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር መዋዕዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተናገሩ።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ሰላም ሚኒስቴር ጋር የመግባቢያ ስምምነት (MoU) ተፈራረመ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሰላም ሚኒስቴር ጋር መገናኛ ብዙኃን ሰላምን ለማስጠበቅ ያላቸዉን ሚና የሚያጠናክር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በመሰረታዊ የጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር እና ሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ላይ ያተኮረ ስልጠና በሃዋሳ ከተማ ሰጠ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተውጣጡ ሰልጣኞች በመሰረታዊ የጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር እና መርሆዎች፣ በሃቅ ማጣሪያ መንገዶች እና በሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ዙሪያ በሃዋሳ ከተማ ሰልጠና ሰጥቷል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የስራ እንቅስቃሴን  የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎች  ጎበኙ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በህግ የተሰጠዉን ኃላፊነት እና ተግባር ለመወጣት እያደረገ ያለዉን እንቅስቃሴ   የህዝብና የንግድ መገናኛ ብዙኃን  የስራ ኃላፊዎች  ጎብኝተዋል ፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን  ከዘርፉ አካላት ጋር የሚኖረውን ግንኙነት በቴክኖሎጂ ብቻ ለማድረግ የሚያስችል አዲስ ቴክኖሎጂ አስመረቀ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን  የስራ እንቅስቃሴውን ባስጎበኘበት  ወቅት  ከዘርፉ አካላት ጋር የሚኖረውን ግንኙነት በቴክኖሎጂ ብቻ ለማድረግ የሚያስችል የኢትዮጵያ ዲጂታል ሚዲያ አስተዳደር ስርዓት  የተሰኘ አዲስ ቴክኖሎጂ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዋና አፈ ጉባዔ  በተከበሩ አቶ ታገሰ ጫፎ  አስመርቋል

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለ37ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባዔ ላበረከተው አስተዋፅኦ እውቅና አገኘ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት መደበኛ ጉባዔ ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በሚዲያው ዘርፍ ላበረከተው አስተዋፅኦ እውቅና ተሰጥቶታል ።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በመሰረታዊ የጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር እና መርሆዎች ላይ ያተኮረ ሁለተኛ ዙር ስልጠና ሰጠ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተወጣጡ ሰልጣኞች በመሰረታዊ የጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር እና መርሆዎች እንዲሁም በሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ዙሪያ ሁለተኛ ዙር ስልጠና ሰጥቷል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን የተመለከተ  ሪፖርት ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በማህበራዊ ሚዲያ  የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን የተመለከተ ሀገራዊ ሪፖርት  ለህዝብ ይፋ አድርጓል።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ጋር በመተባበር በምግብ እና መድሃኒት ማስታወቂያዎች ዙሪያ ከመገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎች ጋር  ተወያየ።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከምግብና መድሐኒት ባለሥልጣን ጋር በመተባበር በምግብ እና መድኃኒት ማስታወቂያዎች ላይ የመገናኛ ብዙኃን ሚና ምን መሆን አለበት በሚል ዕርሰ ጉዳይ  ከመገናኛ ብዙኃን፣ከማስታወቂያ ድርጅቶች  ሃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡

በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ሲሰጥ የነበረዉ በሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ላይ ያተኮረ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ተጠናቀቀ።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተወጣጡ ሰልጣኞች በመሰረታዊ የጋዜጠኝነት ስነ-ምግባር እና መርሆዎች እንዲሁም በሚዲያ አጠቃቀም ክህሎት ዙሪያ በሁለት ክፍል ሲሰጥ የነበረዉ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ተጠናቋል።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም እና በሃቅ ማጣሪያ መንገዶች ዙሪያ  ስልጠና ሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም እና በሃቅ ማጣሪያ መንገዶች ዙሪያ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተውጣጡ  ስልጠና ፈላጊዎች የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ሰጥቷል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ጋር በማስታወቂያ ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን  ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ጋር በአክሲዮን ሽያጭ ማስታወቂያ ስርጭት እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ የማስተባበር ስራ ላከናወኑ ባለሙያዎች የምስጋና መርሃ ግብር አካሄደ፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር 37ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 44ኛውን የአስፈፃሚዎች ም/ቤት ስብሰባ ለመዘገብ የመጡ ጋዜጠኞችን ላስተባበሩ ለተቋሙ ባለሙያዎች የምስጋና መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔን ለሚዘግቡ ጋዜጠኞች የመግቢያ ባጅ እየሰጠ ይገኛል

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን  ከኢፌዲሪ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመተባበር 37ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ  እና 44ኛውን የስራ አስፈፃሚዎች ስብሰባን ለመዘገብ ለሚመጡ  የውጭ  እና የሀገር ውስጥ ጋዜጠኞች  የመግቢያ  ባጅ (press pass) በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በመገናኛ ብዙኃን ህጎች ዙሪያ ለሰራተኞቹ ስልጠና ሰጠ።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በአለም አቀፍ እና በሀገር  አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን ህጎች እንዲሁም ተያያዥ ህጎች ዙሪያ   ለሰራተኞቹ ስልጠና ሰጥቷል።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የ6ወር እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት አካሄደ።

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ባለፋት 6ወራት ባከናወኗቸው ተግባራት ላይ ውይይት አካሂደዋል።

ባለሥልጣኑ ከማስታወቂያ ዘርፍ አካላት ጋር ዘርፉን ማሳደግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያየ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባለፉት ስድስት ወራት በማስታወቂያ ክትትል ውጤቶች ላይ እንዲሁም  ዘርፉን ማሳደግ በሚቻልባቸው  ጉዳዮች ዙሪያ ከመገናኛ ብዙኃን የማስታወቂያ ክፍል አመራሮች፣ ከማስታወቂያ  ድርጅት ኃላፊዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር  ውይይት አካሂዷል፡፡

ባለሥልጣኑ ለበይነ-መረብ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን  በጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ  መከላከያ መንገዶች ዙሪያ ለበይነመረብ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች  እና  አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጠ።

“ወጣቶች ነገ ላይ ከጥላቻ የፀዳች እና ሰላም የሰፈነባት ሀገርን ለመረከብ ዛሬ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃን በንቃት መዋጋት ይኖርባቸዋል” አቶ መሐመድ እድሪስ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር

ወጣቶች ነገ ላይ ከጥላቻ የፀዳች እና ሰላም የሰፈነባት ሀገርን ለመረከብ ዛሬ ላይ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃን በንቃት መዋጋት ይኖርባቸዋል ሲሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መሐመድ እድሪስ ተናገሩ፡፡

ባለሥልጣኑ የአካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚነት በማሳደግ ረገድ የመገናኛ ብዙኃን ሚናን በሚመለከት ከመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ጋር ተወያየ፡፡ 

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ምሁር ዓይነ-ስውራን ሴቶች ማህበር ጋር በመተባበር የአካል ጉዳተኞች ተጠቃሚነትን በማሳደግ ረገድ የመገናኛ ብዙኃን ሚናን በሚመለከት ከመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ወይይት አካሄደ፡፡

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት በሰው ሰራሽ አስተውሎት የታገዘ የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃን የመከላከል ስራ ለማከናወን የሚያስችል ስልጠና ለባለሥልጣኑ ባለሙያዎች  ሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ኢንስቲትዩት በሰው ሰራሽ አስተውሎት /አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ/ የታገዘ የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃን የመከላከል ስራ እንዲያከናውኑ ለባለሥልጣኑ የበይነ መረብ መገናኛ ብዙኃን ክትትልና አቅም ግንባታ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ።

ባለሥልጣኑ የጥላቻ ንግግርን እና የሐሰተኛ መረጃን በመከላከያ መንገዶች ዙሪያ ለ2ተኛ ደረጃ ተማሪዎች ስልጠና ሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በአዲስ አበባ ከተማ ለሚገኙ ከ11 ዱም ክ/ከተሞች ከሚገኙ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለተወጣጡ የሚኒ ሚዲያ ተማሪዎች   በጥላቻ ንግግርን እና የሐሰተኛ መረጃ መከላከያ መንገዶች ዙሪያ  ስልጠና ሰጠ፡፡

ባለሥልጣኑ በቴከኖሎጂ የታገዘ የአሰራር ስርዓትን ከመዘርጋት እና ከሰው ሃብት ስምሪት አንፃር የሰራቸው ስራዎች ለሌሎች ተሞክሮ ሊሆኑ እንደሚችሉ ተጠቆመ

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባደረገው ምልከታ ባለሥልጣኑ በቴከኖሎጂ የታገዘ የአሰራር ስርዓትን ከመዘርጋት እንዲሁም ከሰው ሃብት ስምሪት አንፃር የሰራቸው ስራዎች ለሌሎች ተሞክሮ ሊሆኑ እንደሚችሉ ተመላክቷል

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት አዎንታዊ አስተዋፅኦ  እንዲያበረክት መገናኛ ብዙኃን የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት አስተዋፅኦ እንዲያበረክት መገናኛ ብዙኃን የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ  "ክህሎት ለሁለንተናዊ ስኬት" በሚል መሪ ሀሳብ ለመገናኛ ብዙኃን አመራሮችና ባለሙያዎች በተዘጋጀ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ ተጠቆመ፡፡

ባለሥልጣኑ ለሰራተኞቹ ለሚዲያ ሬጉላቶሪ ተልዕኮ የሚመጥን ተቋማዊ የስራ ባህል ግንባታ ዙሪያ ስልጠና ሰጠ፡፡

ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለሚዲያ ሬጉላቶሪ ተልዕኮ የሚመጥን ተቋማዊ የስራ ባህል ግንባታ ዙሪያ ለሰራተኞቹ  ስልጠና ሰጥቷል።

ባለሥልጣኑ ከጉምሩክ ኮሚሽን ጋር የኤሌክትሮኒክ አንድ መስኮት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር የኤሌክትሮኒክ አንድ መስኮት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡

ባለሥልጣኑ ከጀስቲስ ፎር ኦል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ለማህበረሰብ መገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ከጀስቲስ ፎር ኦል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በመገናኛ ብዙኃን ሕጎች፣ በሙያ ስነ-ምግባር መርሆች እና በማህበረሰብ ብሮድካስት ሚና ላይ ያተኮረ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ለማህበረሰብ መገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሰጥቷል፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን እና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት በትብብር ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን እና የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት የእርስ በርስ ቁጥጥር ስርዓትን ለማጠናከር የሚረዳ የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡

— 30 Items per Page
Showing 1 - 30 of 59 results.